Tuesday, April 10, 2012

The Monastery of Waldba


ስለዋልድባ ገዳማችን መቅናት ልማትን መቃወም ፣ ምንቀኝነትና  ኋላ ቀርነትም አይደለም ። የመንፈሳዊ እሴታችን የሆነው የዋልድባን ገዳም ህልውና ፤ ጸሎታቸው የሚረዳን መነኮሳት አባቶችቻችን ጽሙና አደጋ  ላይ ስለሚጥለው ነው ።
ለልማት ይገደናል የምትሉ ሆይ ለኢትዮጵያውያን ነገረ እግዚአብሔር ከጉዳዮች በላይ እንደሆነብን እንዴት ዘነጋችሁት?
ልማቱንስ ቤተክርስቲያን( 'ቤተክህነት' አላልኩም) ስትደግፈው አይደል የሚሠምረው?
                                    እንበለ ፈላሲ ኢይባዕ ነጋሲ  




No comments:

Post a Comment