Monday, April 9, 2012

ሰሙነ ሕማማት ሥርዓተ ጸሎት

ከዕለተ ትንሳኤ በፊት ከሆሣዕና እስከ እሁድ ማት፡ እስከ ቅዳሜ ስዑር ማታ ያለው ሰሙን ሰሙነ ሕማማት ይባላል።ይኸውም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለሰው ልጆች የተቀበለው ሕማምና መከራ የሚታሰብብት ነው።በሰሙነ ሕማማት ከሰኞ እስከ አርብ  በቤተክርስቲያን በግልም በማኅበርም የሚደረገው ሥርዓተ ጸሎቱን ፣ምንባባቱን ፣የሚዜመውን፣የስግደቱን ሥርዓት ሁሉ የያዘ ሰነድ እንሆ፡-              
  PDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

እግዚአብሔር ሀገራችንና ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅልን።
መልካም የጾም፣የጸሎት፣የሥግደት ጊዜ ያድርግልን።

2 comments:

  1. kale hiwot yasemalin

    ReplyDelete
  2. kale hiwot yasemalen edmana tsgawen yestelen

    ReplyDelete